ማህበራችን በቀድሞ መጠሪያው የተፈቀደላቸው የውጭ ኦዲተሮች ማህበር ይባል የነበረው ከቀን 29/10/2018 ጀምሮ “የተመሰከረላቸው የውጭ ኦዲተሮች የሙያ ማህበር” በሚል ስያሜ የሚጠራ ሆኗል።
በመሆኑም በማንያውም ሁኔታ ለማህበራችን በምትጽሁት ደብዳቤ ወይም ለሌሎች አካላት ስማችንን በመጥቀስ ለምትልኩት ዶክመንቶች ወይም ፋይሎች የተሻሻለውን የማህበሩን ስያሜ እንድትጠቀሙ እናሳውቃለን።
Share This News